1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፕሮፊሰር ሪቻርድ ፓንክረስት ሥነ-ስርዓተ ቀብር

ማክሰኞ፣ የካቲት 14 2009

አንጋፋዉ የኢትዮጵያ የታሪክ ተመራማሪ የፕሪፊሰር ሪቻርድ ፓንክረስት የቀብር ሥነ-ስርዓት በአዲስ አበባ መንበረ ጸባዎት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ማክሰኞ የካቲት 14 ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት ላይ ተፈፀመ። በቀብር ሥነ-ስርዓቱ ላይ ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመን ጨምሮ ሊቃነ ጳጳሳትና ወዳጆቻቸዉ ተገኝተዋል።

https://p.dw.com/p/2Y0U1
Äthiopien Staats-Begräbnis des großen Äthiopisten Richard Pankhurst in Addis Abeba
ምስል A. Wabella

 

ፕሮፊሰር ፓንክረስት በአምስት ዓመቱ የጣልያን ወረራ ወቅት ከኢትዮጵያ ጎን የነበሩ የሲሊቪያ ፓንክረስት ወንድ ልጅ ሲሆኑ ወደ ኢትዮጵያ የመጡት በ 1956 ዓ.ም ነበር። ፓንክረስት 22 መጻሕፍቶችን በትብብር ፤ ስለኢትዮጵያ ታሪክ ባህልና ትዉፊት 17 መጻሕፎትችን ራሳቸዉ ጽፈዋል። በስርዓተ ቀብሩላይ የተገኘዉን ወኪላችን አነጋግረነዋል።  

አዜብ ታደሰ

አርያም ተክሌ   

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ