የፕሬዚደንት የኬንያ ጉብኝት እና የኬንያ ዝግጅት17 ሐምሌ 2007ዓርብ፣ ሐምሌ 17 2007የዩኤስ አሜሪካ ፕሬዚደንት ኬንያን ለመጎብኘት በነገው ዕለት መዲናዋ ናይሮቢ ይገባሉ። ለዚሁ የዩኤስ አሜሪካ ፕሬዚደንት የኬንያ ጉብኝት የኬንያ መንግሥት ከፍተኛ የፀጥታ ጥበቃ ዝግጅት ይዞዋል።https://p.dw.com/p/1G3rMምስል Reuters/T. Mukoyaማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio ለአሜሪካዊው ፕሬዚደንት ጉብኝት በኬንያ እየተደረገ ስላለው ዝግጅት፣ በተለይም ስለ ፀጥታ ጥበቃው ሁኔታ በኬንያ መዲና የሚኖረው ጋዜጠኛ ፋሲል ግርማ በስልክ አስተያየት እንዲሰጠን ስቱድዮ ከመግባታችን በፊት ጠይቄው ነበር። አርያም ተክሌ ሂሩት መለሰ