1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፕሬዝዳት ኦባማ መርሕና የገጠመዉ ተቃዉሞ

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 23 2005

የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳት ባራክ ኦቦማ ሁለተኛ ዘመነ-ሥልጣናቸዉን የያዙበትን መቶኛ ቀን ምክንያት በማድረግ ባለፉት መቶ ቀናት ያከናወኗቸዉንና ወደፊት ሊሠሩ ያቀዷቸዉን ተግባራት ትናንት በዝርዝር አስረድተዋል።

https://p.dw.com/p/18QDi
US President Barack Obama speaks during the Organizing for Action dinner on March 13, 2013 at the St. Regis Hotel in Washington, DC. AFP PHOTO/Mandel NGAN (Photo credit should read MANDEL NGAN/AFP/Getty Images)
ምስል Getty Images

ኦባማ፥ የሐገር ዉስጥና የዉጪ መርሐቸዉን ባካተተዉ ማብራሪያቸዉ ካነሷቸዉ ጉዳዮች የጤና መርሐቸዉ ገቢራዊነት፥ ኹዋንታናሞ-ኩባ የሚገኘዉን ማጎሪያ ጣቢያ የመዝጋት እቅዳቸዉ፥ የሶሪያ ጦርነትና የኮሪያ ልሳነ ምድር ዉጥረት ዋና ዋናዎቹ ናቸዉ።የዋሽግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ እንደገለፀዉ ግን የፕሬዝዳንቱ የሥራ አፈፀፃምና ዘገባ ከወግ አጥባቂዎችም ከነፃ ፖለቲከኞችም ወቀሳና ትችት ገጥሞታል።ነጋሽ መሐመድ አበበን በሥልክ አነጋግሮታል።

አበበ ፈለቀ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ