1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የNRW ምርጫና ዉጤቱ

ሰኞ፣ ግንቦት 2 2002

በጀርመን አገር በኖርድ ራይን ቬስትፋለን ግዛት ትናንት የተካሄደዉ የምክር ቤት ምርጫ በተጣማሪዎቹ የክርስቲያን ዴሞክራትና ነፃ ዴሞክራት ፓርቲዎች ጥምር አስተዳደር ላይ ሽንፈት አስከትሏል።

https://p.dw.com/p/NKdN
የሶሻል ዴሞክራቶች ፈንጠዝያምስል picture-alliance/dpa

በተቃራኒዉ ተጣማሪዎቹ ሶሻል ዴሞክራትና አረንጓዴዎቹ፤ ግራዉን ጨምሮ ድል ቀንቷቸዋል። እንደፖለቲካ ተንታኞች ግምት ከሆነም ይህ አዲሱ የፖለቲካ አዝማሚያም አሁን ስልጣን ላይ ለሚገኘዉ ለአገሪቱ የጥምር መንግስት ይዞታ ያሰጋል።

ይልማ ኃይለሚካኤል፤

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ