ዩሮ 2016 እና ስርዓተ አልበኛነት
ሰኞ፣ ሰኔ 6 2008ማስታወቂያ
ይህን ተከትሎ አንዳንድ ደጋፊዎች ታስረዋል፣ አንዳንዶችም ለፍርድ ይቀርባሉ። አንድ የሩስያ ብሄራዊ ቡድን ደጋፊ ከፈረንሳይ እንዲወጣም ታዞዋል። የፈረንሳይ ሀገር አስተዳደር ሚንስቴር አንዳንድ ርምጃዎች የወሰደ ሲሆን፣ የአዉሮጳ የእግር ኳስ ማኅበር ደግሞ በእንግሊዝና በሩስያ ደጋፊዎች መካከል ረብሻዉ ከቀጠለ እንግሊዝ እና ሩስያ ከእግር ኳስ ግጥሚያዉ ሊታገዱ እንደሚችሉ አስጠንቅቋል።
ሀይማኖት ጥሩነህ
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ