ዩናይትድ ስቴትስ በምርጫ ዋዜማ
ሰኞ፣ ጥቅምት 28 2009ማስታወቂያ
የፌደራል ቢሮዉ ምርመራ ክፍል የክሊንተንን ኤሚኤይል አስመልክቶ የተወራዉን ጥርጣሬ የሚያሳይ አዲስ መረጃ የለም ቢልም ትራምፕ ግን ተፎካካሪያቸዉ አጭበርብረዉ ቢመረጡም ቅሌቱ ተጋልጦ ከስልጣን ይርዳሉ እያሉ ነዉ። አንዳንድ መራጮችም በምርጫዉ ዋዜማ ማንን ለመምረጥ እንዳሰቡ ለዶቼ ቬለ ጠቁመዋል። ዝርዝሩን ከዋሽንግተን ዲሲ መክብብ ሸዋ ልኮልናል።
መክብብ ሸዋ
ሸዋዬ ለገሠ