1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዩናይትድ ስቴትስ በምርጫ ዋዜማ

ሰኞ፣ ጥቅምት 28 2009

45ኛዉ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ነገ ይካሄዳል። የዴሞክራቶች የመጀመሪያ ሴት ፕሬዝደንታዊ እጩ ሂላሪ ክሊንተን፤ ተፎካካሪያቸዉን የሬፐብሊካኑን እጩ ዶናልድ ትራምፕን በጠባብ ልዩነት እመሩ እንደሆነ የህዝብ አስተያየት መለኪያዎች እያሳዩ ነዉ።

https://p.dw.com/p/2SIHK
USA Pacific Palisades Stimmabgabe zur US-Präsidentschaftswahl
ምስል picture-alliance/dpa/M. Nelson

Beri. Washington (US presidential election eve) - MP3-Stereo

 

የፌደራል ቢሮዉ ምርመራ ክፍል የክሊንተንን ኤሚኤይል አስመልክቶ የተወራዉን ጥርጣሬ የሚያሳይ አዲስ መረጃ የለም ቢልም ትራምፕ ግን ተፎካካሪያቸዉ አጭበርብረዉ ቢመረጡም ቅሌቱ ተጋልጦ ከስልጣን ይርዳሉ እያሉ ነዉ። አንዳንድ መራጮችም በምርጫዉ ዋዜማ ማንን ለመምረጥ እንዳሰቡ ለዶቼ ቬለ ጠቁመዋል። ዝርዝሩን ከዋሽንግተን ዲሲ መክብብ ሸዋ ልኮልናል።

መክብብ ሸዋ

ሸዋዬ ለገሠ