ትምህርትኢትዮጵያ «ትንሿ በአራት፣ ትልቋ በ 17 ዓመቷ ነው የተዳረችው»To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoትምህርትኢትዮጵያ24 ሐምሌ 2012ዓርብ፣ ሐምሌ 24 2012ኢትዮጵያ ውስጥ 18 ዓመት ሳይሞላቸው የሚዳሩ ልጆች ቁጥር ካለፉት 15 ዓመታት ጋር ሲነፃፀር እየቀነሰ ቢመጣም አሁን ድረስ ትንሽ የማይባሉ ልጃገረዶች በግዳጅ ይዳራሉ። በዛሬው የወጣቶች ዓለም ዝግጅት ይህ ጎጂ ልማድ ከሚዘወተርበት ማህበረሰብ የመጡ ወጣቶች አሁን ድረስ በህፃናት እና አዳጊ ወጣቶች ላይ ስለሚፈጠረው ከፍተኛ ጫና ይገልፁልናል።https://p.dw.com/p/3gDLyማስታወቂያ