1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ትምህርትኢትዮጵያ

«ትንሿ በአራት፣ ትልቋ በ 17 ዓመቷ ነው የተዳረችው»

ዓርብ፣ ሐምሌ 24 2012

ኢትዮጵያ ውስጥ 18 ዓመት ሳይሞላቸው የሚዳሩ ልጆች ቁጥር ካለፉት 15 ዓመታት ጋር ሲነፃፀር እየቀነሰ ቢመጣም አሁን ድረስ ትንሽ የማይባሉ ልጃገረዶች በግዳጅ ይዳራሉ። በዛሬው የወጣቶች ዓለም ዝግጅት ይህ ጎጂ ልማድ ከሚዘወተርበት ማህበረሰብ የመጡ ወጣቶች አሁን ድረስ በህፃናት እና አዳጊ ወጣቶች ላይ ስለሚፈጠረው ከፍተኛ ጫና ይገልፁልናል።

https://p.dw.com/p/3gDLy