ያለ ውጤት ያበቃው የሱዳን ተወካዮች ድርድር3 ጥቅምት 2003ረቡዕ፣ ጥቅምት 3 2003የሰሜን ሱዳን የደቡብ ሱዳን ተጠሪዎች የነዳጅ ዘይት ሀብት ክምችት ባላት በአቢዮ ግዛት የወደፊት ዕጣ ፈንታ ላይ አዲስ አበባ ውስጥ ያካሄዱት ድርድር ያለ ውጤት አበቅቷል ።https://p.dw.com/p/Pdc8ማስታወቂያበአሜሪካን ሸምጋይነት ከአንድ ሳምንት በላይ በወሰደው በዚሁ ድርድር በግዛቲቱ በቅርቡ ህዝበ ውሳኔ ስለ ሚካሄድበት መንገድ ስምምነት ላይ መድረስ አለመቻሉን ሁለቱ ወገኖች አስታውቀዋል ። ሆኖም የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ እንደዘገበው ተወካዮቹ ከሁለት ሳምንት በኋላ ድርድሩን ለመቀጠል ተስማምተዋል ። ጌታቸው ተድላ ሂሩት መለሰ ነጋሽ መሐመድ