1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ያለ ውጤት ያበቃው የሱዳን ተወካዮች ድርድር

ረቡዕ፣ ጥቅምት 3 2003

የሰሜን ሱዳን የደቡብ ሱዳን ተጠሪዎች የነዳጅ ዘይት ሀብት ክምችት ባላት በአቢዮ ግዛት የወደፊት ዕጣ ፈንታ ላይ አዲስ አበባ ውስጥ ያካሄዱት ድርድር ያለ ውጤት አበቅቷል ።

https://p.dw.com/p/Pdc8

በአሜሪካን ሸምጋይነት ከአንድ ሳምንት በላይ በወሰደው በዚሁ ድርድር በግዛቲቱ በቅርቡ ህዝበ ውሳኔ ስለ ሚካሄድበት መንገድ ስምምነት ላይ መድረስ አለመቻሉን ሁለቱ ወገኖች አስታውቀዋል ። ሆኖም የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ እንደዘገበው ተወካዮቹ ከሁለት ሳምንት በኋላ ድርድሩን ለመቀጠል ተስማምተዋል ።

ጌታቸው ተድላ

ሂሩት መለሰ

ነጋሽ መሐመድ