1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ድሬዳዋ፣ የምርጫ ዝግጅት

ሐሙስ፣ የካቲት 18 2013

ባለፈዉ ሳምንት በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የድሬዳዋ ፅሕፈት ቤት ኃላፊ  በድሬዳዋዉ ምርጫ ለመወዳደር ዕጩ ያስመዘገበ ተቃዋሚ ፓርቲ እንደሌለ አስታዉቀዉ ነበር

https://p.dw.com/p/3pvWu
Äthiopien Birtukan Mideksa UDJ Partei
ምስል Yohannes Geberegziabher/DW


በመጪው ሰኔ ድሬደዋ ዉስጥ ሊደረግ በታቀደዉ ምርጫ እንደሚወዳደሩ የኢትዮጵጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) እና የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) አስታወቁ።ባለፈዉ ሳምንት በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የድሬዳዋ ፅሕፈት ቤት ኃላፊ  በድሬዳዋዉ ምርጫ ለመወዳደር ዕጩ ያስመዘገበ ተቃዋሚ ፓርቲ እንደሌለ አስታዉቀዉ ነበር።የኢዜማና የአብን ባለስልጣናት ዛሬ በየፊናቸዉ እንዳሉት ግን በምርጫዉ የሚወዳደሩ ዕጩዎቻቸዉን አስመዝግበዋል፤ ለማስመዝገብ እየተዘጋጁም ነዉ።

መሳይ ተክሉ 

ነጋሽ መሐመድ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ