1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጂዳ፥ የኢትዮጵያዉያን መጠለያ መዘጋት

ዓርብ፣ ታኅሣሥ 5 2005

ጣቢያዉ ለአዳዲስ ተፈናቃዮች አገልግሎት መስጠት ያቋረጠዉ አንዳዶች እንደሚሉት በአካራዮች፥ በኢትዮጵያ ቆንስላና በኢትዮጵያ ማሕበረሰብ መካካል በተፈጠረ ዉዝግብ ነዉ

https://p.dw.com/p/172pa
***Für mögliche Ergänzungen der Karte, wie z.B. andere Sprachen, zusätzliche Orte oder Markierungskreuz, wenden Sie sich bitte an infografik@dw-world.de (-2566), Außerhalb der Bürozeiten an bilder@dw-world.de (-2555).*** DW-Grafik: Per Sander 2011_03_10_Laender_Prio_A_B

ጂዳ-ሳዑዲ አረቢያ የሚገኘዉ የኢትዮጵያዉያን ችግረኞች ጊዚያዊ መጠለያ ጣቢያ አገልግሎት በማቋረጡ ተፈናቃይ ኢትዮጵያዉን መቸገራቸዉን አስታወቁ።መጠለያ ጣቢያዉ ለአዳዲስ ተፈናቃዮች አገልግሎት መስጠት ያቋረጠዉ አንዳዶች እንደሚሉት በአካራዮች፥ በኢትዮጵያ ቆንስላና በኢትዮጵያ ማሕበረሰብ መካካል በተፈጠረ ዉዝግብ ነዉ።የጂዳዉ ወኪላችን ነቢዩ ሲራክ እንደዘገበዉ መጠለያ ጣቢያዉ በመዘጋቱ የአዕምሮ በሽተኞችን ጨምሮ ተፈናቃዮች እየተንገላቱ ነዉ።ዝር ዝሩ እነሆ

ነቢዩ ሲራክ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ