1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጅቡቲ ደርሶ መልስ-ጠቅላይ ምኒስትር አብይ አሕመድ 

ሰኞ፣ ሚያዝያ 22 2010

ጠቅላይ ምኒስትር አብይ አሕመድ ወደ ጅቡቲ አቅንተው ከፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኦማር ጉሌሕ እና ከፍተኛ የመንግሥት ሹማምንት ጋር ውይይት አድርገዋል። በጅቡቲ ቆይታቸው ወደቦች ጭምር ጎብኝተዋል። በአገሪቱ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተውም ንግግር አድርገዋል።

https://p.dw.com/p/2wwKd
Äthiopien Abiy Ahmed OPDO
ምስል Abdulbasit Abdulsemed

የጠቅላይ ምኒስትር አብይ የጅቡቲ ጉብኝት

ከጅጅጋ እስከ መቀሌ ከአምቦ እስከ ባሕር ዳር ተከታታይ ጉዞዎች እና የምክክር መድረኮች ላይ የከረሙት ጠቅላይ ምኒስትር አብይ አሕመድ የመጀመሪያ የውጭ አገር ጉብኝታቸውን አድርገዋል። ጠቅላይ ምኒስትሩ ወደ ጅቡቲ አቅንተው ከፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኦማር ጉሌሕ እና ከፍተኛ የመንግሥት ሹማምንት ጋር ውይይት አድርገዋል። በጅቡቲ ቆይታቸው ወደቦች ጭምር ጎብኝተዋል። በአገሪቱ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተውም ንግግር አድርገዋል። የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ የሆኑትን አቶ መለስ አለምን በማነጋገር የሚከተለውን ዘገባ አድርሶናል። 
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
እሸቴ በቀለ
አርያም ተክሌ