1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጉራማይሌዉ የቋንቋ አጠቃቀምና ችግሩ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 12 2002

ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት፡ ባለሙያዎች እና ባለሀብቶች ሀሳባቸውን ለመግለጽ አዘውትረው አማርኛው ላይ እንግሊዝኛ እየቀላቀሉ መናገራቸው፡ የድሬዳዋው ወኪላችን ዩሀንስ ገብረእግዚአብሄር እንደዘገበው፡ የአዋቂነት ምልክት ተደርጎ ተወስዶዋል።

https://p.dw.com/p/KCpl
ምስል Maru

እንዲህ አይነቱ የቋንቋ ጉራማይሌ በተለይ ዘገባዎችን ለማጠናቀርና ማብራሪያ ለአድማጭ ለማድረስ ከባድ ፈተና መሆኑን በየዕለት ስራ በተለይ ለጋዜጠኞች የሚያጋጥም ነዉ። ዮሐንስ አንዳንድ ምሳሌዎች የሚየቀርብበት ዘገባ እንዲህ ይደመጣል።

ዩሀንስ ገብረእግዚአብሄር/አርያም ተክሌ/ሸዋዬ ለገሰ