ግልፅ ደብዳቤ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ከምሁራን
ሐሙስ፣ መጋቢት 19 2011ማስታወቂያ
ደብዳቤውን ከጻፉት አስተባባሪዎች አንዱ ፕሮፌሰር አክሎግ ቢራራ ግልፅ ደብዳቤ ከዚህ በፊት ቢጻፍም ዋጋ ይሰጠዋል የሚል እምነት እንዳልነበረ አሁን ግን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የላኩበት ዋናው ምክንያት «ግልፅ ነኝ፣ ሰብዓዊ መብቶች መከበር አለባቸው ፤ የዜግነት መብት መከበር አለበት እያሉ የሚናገሩ ስለሆኑ ስለተማመንባቸው ነው፤ በቃል የሚናገሩትን በተግባር ያሳዩን» ብለዋል። ዶክተር አክሎግን ስለይዘቱ ያነጋገራቸው የዋሽንግተኑ ዘጋቢያችን መክብብ ሸዋ ተከታዩን አጠናቅሯል።
መክብብ ሸዋ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ