1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ግብፅ፤ አባይና ግድቡ

እሑድ፣ ሰኔ 23 2005

የአባይን ወንዝ የመጠቀም የረዥም ጊዜ ህልም ነዉ ለኢትዮጵያ፤ ለግብፅ ደግሞ ሃሳቡ የዘመናት ስጋቷ ነዉ። የአባይ መመንጫ የሆኑት ሃገሮች አባይ ላይ የሚሰሩዋቸዉን ተግባራት ተመካክረዉና ተግባብተዉ ለመስራት በሚያደርጓቸዉ ሙከራዎች የግብፃዉያንን አንዳንዴም የሱዳንን ይሁንታ ሲያጡ ቆይተዋል።

https://p.dw.com/p/18yLB
ምስል William Lloyd-George/AFP/Getty Images

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማመንጨት አልማ የተነሳችለት የግድብ ሥራ ዉሃዉ አቅጣጫዉን እንዲለዉጥ ተደረገ የሚለዉ ዜና አጉልቶት ምድረ ግብፅን አነቃንቋል። አባይ ሥራ ላይ ይዋል መልካም የሚለዉ የኢትጵያዉያኑ ምኞት በአንድ ወገን በዚያ በበረሃ በዉሃ ጥም ሊፈጁን ነዉ በሚለዉ የግብጾች አቤቱታ ታጅቦ ሲያነጋግር ሰንብቷል። አሁንም እያነጋገረ ነዉ። የሁለቱም አገር መንግስታት አጋጣሚዉን የዉስጥ ዉጥረቶቻቸዉ ማርገቢያ አደረጉትም ይባላል። አባይ ዓለም ዓቀፍ ፖለቲካም ይጠልፈዋል። ዉይይቱን ያድምጡ።

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ