1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ጥምረት ለህይወት ኢትዮጵያ

ዓርብ፣ ጥር 10 2005

ጥምረት ለህይወት ኢትዮጵያ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ነው። በተለይ ወጣትና ጎልማሳ እናት ኢትዮጵያውያንን በድርጅቱ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ያሰለጥናል።

https://p.dw.com/p/17MGl
Nähmaschine der Firma Opel mit Koffer im Nähmaschinenmuseum in Sommerfeld bei Kremmen (Oberhavel), aufgenommen am 25.05.2011. Museumsbesitzerin Karin Hein erklärt Besuchern: _Viele Firmen, die später Fahrräder, Motorräder oder Automobile hergestellt haben, fingen mal mit Nähmaschinen an_. Foto: Britta Pedersen
ምስል picture-alliance/ZB

ጥምረት ለህይወት ኢትዮጵያ   በብዛት ከውጭ ሀገር በሚገኝ ድጎማ ይንቀሳቀሳል።

ድርጅቱ ከተመሰረተ ስምንት አመት ሊሆነው ነው። በአዲስ አበባ ሽሮ ሜዳ አካባቢ በርካታ ሴቶችን ሰብስቦ በሙያ ያሰለጥናል። አቶ ተፈራ አለሙ፤ የፕሮግራም አስተባባሪ እንዲሁም ድርጅቱን ከመሰረቱት አንዱ ናቸው። ስለድርጅቱ አላማ  አጫውተውናል።

እንዲሁም በአሁኑ ሰዓት በስልጠና ላይ የሚገኙት መሰረት በቀለ  እና  በቀለች ደበሌም ስለ ስልጠናቸው ገልፀውልናል። ለሰልጣኞቹ የወደፊት የገቢ ምንጭ ለመፍጠር ከሚጥሩት አንዱና የስልጠና ክፍል ኃላፊ የሆነው መስፍን ክፍሌ የበኩሉን ብሎናል።

ከዘገባው ያገኙታል።

ልደት አበበ

አርያም ተክሌ