1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ፀሃይ ፕሮጀክት

ረቡዕ፣ ጥቅምት 27 2000

ባለፈዉ ሳምንት ሰኞ ከቺካጎ የተሰማዉ ዜና እንደሚለዉ ዛሬ ዓለምን ያስጨነቀዉ የHIV ቫይረስ አፍሪቃ ዉስጥ ተከስቶ በሃይቲ በኩል አድርጎ ነዉ ወደአሜሪካን የገባዉ ይላል።

https://p.dw.com/p/E0mp
መድሃኒቶች
መድሃኒቶች

በአሪዞና ዩኒቨርስቲ ተባባሪ ፕሮፌሰር የሆኑት ሚካኤል ዎርቤይ እንደሚሉት ከማዕከላዊ አፍሪካ የተነሳዉ ቯይረስ ወደአገራቸዉ ሲገባ ሃይቲን ነዉ መረማመጃዉ ያደረገዉ። እሳቸዉ ያቀረቡት የጥናት ፅሁፍ እንደሚለዉ በአዉሮፓዉያኑ 1980ዎቹ አገሪቱን ከማዳረሱ በፊት HIV ቫይረስ አሜሪካ የገባዉ በተወሰኑ የሃይቲ ስደተኞች አማካኝነት በ1969 ዓ.ም ነዉ።