ፀረ ረሀቡ ጉባዔ በአዲስ አበባ25 ሰኔ 2005ማክሰኞ፣ ሰኔ 25 2005አፍሪቃውያን መሪዎች « ረሀብን ማጥፋት » በሚል ርዕስ ላይ ዛሬ በአዲስ አበባ በአፍሪቃ አዳራሽ ውይይት አካሄዱ። በዚሁ ጉባዔ ላይ የአራት ሀገራት፣ ማለትም፣ የሱዳን፣ የዩጋንዳ፣ የቶጎ እና የቤኒን ፕሬዚደንቶች፣ እንዲሁም፣https://p.dw.com/p/18ztJምስል picture-alliance/dpaማስታወቂያ የኢትዮጵያን ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝን ጨምሮ የሌሎች አሥር አፍሪቃውያት ሀገራት አቻዎቻቸው ተሳታፊዎች ነበሩ። የዚሁ ጉባዔ ዋነኛ አጀንዳዎች የትኞቹ እንደነበሩ ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት የአዲስ አበባውን ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስን ጠይቄው ነበር። ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ አርያም ተክሌ ሂሩት መለሰ