1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ፀረ ረሀቡ ጉባዔ በአዲስ አበባ

ማክሰኞ፣ ሰኔ 25 2005

አፍሪቃውያን መሪዎች « ረሀብን ማጥፋት » በሚል ርዕስ ላይ ዛሬ በአዲስ አበባ በአፍሪቃ አዳራሽ ውይይት አካሄዱ። በዚሁ ጉባዔ ላይ የአራት ሀገራት፣ ማለትም፣ የሱዳን፣ የዩጋንዳ፣ የቶጎ እና የቤኒን ፕሬዚደንቶች፣ እንዲሁም፣

https://p.dw.com/p/18ztJ
ምስል picture-alliance/dpa

የኢትዮጵያን ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝን ጨምሮ የሌሎች አሥር አፍሪቃውያት ሀገራት አቻዎቻቸው ተሳታፊዎች ነበሩ። የዚሁ ጉባዔ ዋነኛ አጀንዳዎች የትኞቹ እንደነበሩ ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት የአዲስ አበባውን ወኪላችን  ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስን ጠይቄው ነበር።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ