1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ፍርድ ቤት እነአቡበከርን ጥፋተኛ አለ

ሰኞ፣ ሰኔ 29 2007

የፊደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት በነአቡበክር አህመድ መዝገብ በፀረ-ሽብር ሕግ የተከሰሱት የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ላይ የጥፋተኝነት ፍርድ ሰጠ።

https://p.dw.com/p/1Ftbe
Blick aus meinem Fenster Addis Abeba Äthiopien
ምስል Solomon Mengist

ፍርድ ቤት እነአቡበከርን ጥፋተኛ አለ፤ የሰማያዊ ፓርቲ አባላት የክስ ሂደት፤ የግሪክ የኤኮኖሚ ቀዉስ

ችሎቱ ተከሳሾች የቅጣት ማቅለያ በአስር ቀናት ጊዜ ዉስጥ ለፍርድ ቤቱ እንዲያቀርቡ ትዕዛዝ በማስተላለፍ የመጨረሻ የቅጣት ዉሳኔ ለመስጠት ለሐምሌ 27 ቀን 2007ዓ,ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። የዛሬዉን የፍርድ ቤት ዉሎ፤ የተከታተለዉ አዲስ አበባ የሚገኘዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ዝርዝሩን ልኮልናል።
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ