[No title]4 የካቲት 2003ዓርብ፣ የካቲት 4 2003ጥር 17 ቀን 2003 ዓ ም፤« የቁጣ መግለጫ ዕለት» በሚል መፈክር ፣ የሆስኒ ሙባረክን መንግሥት በመቃወም፣ ፕሬዚዳንቱ ከሥልጣን ይወርዱ ዘንድ ለማሳሰብ አደባባይ መውጣት የጀመሩት ፣ ግብጻውያን ትናንት ከቀትር በኋላ በ 18 ቀናት ትግል ፣ ፈላጭ ቆራጭ ይሰኙ የነበሩትን መሪአቸውን ፣ ከሥልጣን እንዲወርዱ አስገድደዋል።https://p.dw.com/p/R0Csኦማር ሱሌይማንምስል APማስታወቂያ