1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

13ኛው የአማራ ክልል ዝክረ ኪነ ጥበባት እና የባህል ፌስቲቫል

ሐሙስ፣ ግንቦት 9 2010

በባህር ዳር ከተማ  ሲካሄድ የሰነበተው 13ኛው የአማራ ክልል ዝክረ ኪነ ጥበባት እና የባህል ፌስቲቫል ዛሬ ተጠናቀቀ። ካለፈው እሁድ ጀምሮ በተካሄደው ፌስቲቫል በክልሉ የሚኖሩ የተለያዩ ማህበረሰቦች ባህላቸውን እና ትውፊታቸውን አቅርበዋል።

https://p.dw.com/p/2xtQU
Äthiopien Amhara Cultural Festival in Bahr Dar
ምስል DW/Y. Gebreegziabher

 ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ