1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

73 ተኛው የድል በዓል

ሰኞ፣ ሚያዝያ 27 2006

የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ አርበኞችና ልዩ ልዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በተገኙበት በተካሄደው የበዓሉ አከባበር ስነ ስርዓት ላይ ለሃገራቸው የተዋደቁ አርበኞች የሚያገኙት የጡረታ ገንዘብ እንዲሻሻል ተጠይቋል ።

https://p.dw.com/p/1Bu47
73. Jahrestag äthiopische Patrioten
ምስል DW/G. Tedla

ኢትዮጵያ በፋሺሽት ኢጣልያ ላይ ድል የተቀዳጀችበት 73 ተኛ ዓመት በዓል በመላው ኢትዮጵያ ዛሬ ተከብሮ ዋለ ። በዓሉ በተለይም በአዲስ አበባ በተለምዶ አራት ኪሎ ተብሎ በሚጠራው የድል አደባባባይ በሚገኝበት ስፍራ በድምቀት ተከብሯል ። የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ አርበኞችና ልዩ ልዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በተገኙበት በተካሄደው የበዓሉ አከባበር ስነ ስርዓት ላይ ለሃገራቸው የተዋደቁ አርበኞች የሚያገኙት የጡረታ ገንዘብ እንዲሻሻል ተጠይቋል ። የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝሩን ልኮልናል ።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ተክሌ የኋላ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ