1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

74ኛዉ የድል በዓል

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 27 2007

የዘንድሮዉ በዓል ታዳሚዎች በጦርነቱ ወቅት ከኢትዮጵያዉያን አርበኞች ጎን ተሰልፈዉ የተዋጉትን ጥቁር አሜሪካዊ ፓይለት ኮሎኔል ጆን ቻርልስ ሮቢንሰንን በልዩ ሥርዓት ዘክረዋቸዋል።

https://p.dw.com/p/1FKWL
Siegestag in Äthiopien - 5,Mai
ምስል DW/T.H. Georghis

ኢትዮጵያ ከፋሽስት ኢጣሊያ የአምስት ዓመት ወረራ ነፃ የወጣችበት ሰባ-አራተኛ ዓመት የድል በዓል ዛሬ በመላ ሐገሪቱ ተከብሮ ዋለ።በዓሉ በተለይ አዲስ አበባ ዉስጥ በአራት ኪሎዉ የድል ሐዉልት አጠገብ የተከበረዉ ጥንታዊ አርበኞች፤የመንግሥት ባለሥልጣናትና ታዳጊ ወጣቶች በተገኙበት ሥርዓት ነዉ።የዘንድሮዉ በዓል ታዳሚዎች በጦርነቱ ወቅት ከኢትዮጵያዉያን አርበኞች ጎን ተሰልፈዉ የተዋጉትን ለጥቁር አሜሪካዊ ፓይለት ኮሎኔል ጆን ቻርልስ ሮቢንሰንን በልዩ ሥርዓት ዘክረዋቸዋል።የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ ተጨማሪ ዘገባ አለዉ።

Siegestag in Äthiopien - 5,Mai
ምስል DW/T.H. Georghis

ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ

ነጋሽ መሐመድ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ