1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
13 ምስሎች
ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 24 2011
https://p.dw.com/p/3AurL

ድንገተኛው የኢትዮጵያ እና ኤርትራ ሰላም እንዲሁም ተዘግተው የቆዩት አደገኛ ድንበሮች መከፈት [በአሁኑ ወቅት የተዘጉ ቢኾንም] የተስፋ እና የአዎንታዊ መንፈስ ማዕበልን በሁለቱም ሃገራት አሰራጭቷል። ሆኖም ግን ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡት ኤርትራውያን አሁንም ጥገኞች ናቸውን የሚል አዲስ ጉዳይ ብቅ ብሏል።