1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኢትዮጵያ ድርቅና ተፅእኖዎቹ

Hirut Melesseእሑድ፣ ነሐሴ 17 2007

በድርቁ ምክንያት በቆላማ አካባቢዎች ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ የቀንድ ከብቶች ሞተዋል ። የዝናብ እጥረት ባስከተለው ድርቅ መንስኤ የምግብ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ሰዎች ቁጥርም ቀደም ሲል ከተገመተው በላይ ሆኖ መገኘቱ ተነግሯል ።

https://p.dw.com/p/1GJef