1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ብክለት ያሰጋው የሐዋሳ ሐይቅ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 1 2011

ሐዋሳ ሐይቅ ላይ የሚታየው ብክለት አሳሳቢ መሆኑ ተገለጸ። የደለል መሙላት እና ቅጥ ያጣ የዓሣ ማስገር ሥራ ሐይቁን አደጋ ላይ እንደጣለው አንድ ምሁር አመልክተዋል።

https://p.dw.com/p/36ND1
Lake Hawassa
ምስል DW/Y. Gebreegziabher

ችግሩ አፋጣኝ መፍትሄ ካላገኘ የሐይቁ ሕልውና አደጋ ላይ ነው

የውኃ አካላት ስነምህዳር ፕሮፌሰር የሆኑት ፕሮፌሰር ዝናቡ ገብረ ማርያም በተለይ ለDW እንደተናገሩት ሐይቁን ለችግር የዳረጉት መንስኤዎች ባስቸኳይ መፍትሄ ካላገኙ ሐይቁ አደጋ ላይ ሊወድቅ እና ሊጠፋም ይችላል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ