አለምዬ ጌታቸው (ዋሸሁእንዴ?)
እሑድ፣ ሐምሌ 8 2010ማስታወቂያ
ከእዚያ ዛሬ እውቅና እና ዝና ያተረፉ አንጎራጓሪዎች ወጥተዋል። አርቲስት ዓለምዬ እንደሚለው እነሱ የሕጻንነት ቀልቡን ወስደው ከሙዚቃ አቆራኝተውታል። እናም አንተ ዘፋኝ ባትሆን ምን ትሆን ነበር ስለው ሳቅ ቀደመው፤ እንጃ ሌላ ዘፋን እሆን ነበር ሲልም አከለ። አዎ ዋሸሁ እንዴ? ብዬ እኔም ልጠይቀው መሰል፤ ዝናን ባተረፈለት ዜማው ቅላጼ። ሙሉ ቅንብሩን ከድምፅ ዘገባው ያድምጡ፤
ሸዋዬ ለገሠ