ጤናአፍሪቃ To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoጤናአፍሪቃLidet Abebe21 መስከረም 2014ዓርብ፣ መስከረም 21 2014ኢትዮጵያ ውስጥ አሁንም ድረስ በርካታ ሴት ተማሪዎች በወር አበባ መቀበያ እጦት ምክንያት ለከፍተኛ ችግር ተዳርገው እንደሚገኙ ችግሩን በቅርበት የሚከታተሉ ሰዎች ይናገራሉ። ይህንንም ችግር ለመቅረፍ በዚህ ዓመት ሶስት ያገባኛል የሚሉ አካላት «አበባ አየሽ ወይ? የሚል የንፅህና መጠበቂያ የማዳረስ ዘመቻ ጀምረዋል።https://p.dw.com/p/417obማስታወቂያ