1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አፍሪቃውያን ስደተኞች በሜክሲኮ

ዓርብ፣ ሚያዝያ 11 2011

የፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕን መመረጥ ተከትሎ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ የሌሎች አፍሪቃ ሃገራት ዜጎች በሜክሲኮ መጠለያ ጣቢያ እንደቆዩ ተሰማ። ስደተኞቹ ከ14 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ ተጉዘው ነው ሜክሲኮ የሚደርሱት።

https://p.dw.com/p/3H60B
USA Jacumba - Grenzmauer zu Mexico
ምስል picture-alliance/ZUMAPRESS/G. Moon

የኢትዮጵያዊ ስደተኛ ገጠመኝ

ለአጓጓዦቹ ከ10 ሺህ እስከ 20 ሺህ ዶላር እንደሚከልም ታውቋል። በዚህ የስደት ጉዞ ወቅት ሴቶች ወሲባዊ ጥቃት እንደሚፈጸምባቸውም ተገልጿል። በተመሳሳይ መንገድ ተጉዞ ዩናይትድ ስቴትስ የተባ የአንድ ኢትዮጵያዊ ስደተኛን ገጠመኝ አክሎ መክብብ ሸዋ ከዋሽንግተን ዲሲ ዘገባ ልኮልናል።  

መክብብ ሸዋ

ሸዋዬ ለገሠ

ማንተጋፍቶት ስለሺ