ባህልኢትዮጵያ እና የኤክስፖርት ዘርፏTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoባህልAryam Abraha27 ሐምሌ 2006እሑድ፣ ሐምሌ 27 2006ኢትዮጵያ ከፍተኛ የሚባል የኤኮኖሚ ዕድገት አስገኙ ከሚባሉ ሀገራት አንዷ መሆኗ ይነገራል። ይሁንና፣ የኢትዮጵያ ኤኮኖሚ ትልቁ አካል የሆነው የኤክስፖርቱ ዘርፍ በወቅቱ እያሳየ ያለው ዕድገት ያን ያህል እንዳልሆነ የዓለም ባንክ ከጥቂት ጊዜ በፊት ያወጣው ጥናት አሳይቶዋል። ይኸው በምን ሁኔታ ላይ ይገኛል? ውይይት አካሂደናል።https://p.dw.com/p/1Co6hማስታወቂያ