ባህልኢትዮጵያ ዳግም ተቃዉሞ፤ ዳግም ግድያTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoባህልNegash Mohammed17 ታኅሣሥ 2008እሑድ፣ ታኅሣሥ 17 2008ኢትዮጵያ ረሐብ የጠናበት ሕዝቧ ከከፋ ችግር የሚድንበት ሥልት፤ ብልሐት እና እርምጃ በቅጡ ሳይታወቅ ከሠሜን እስከ መሐል ወይም (ከአማራ እስከ ኦሮሚያ) ሕይወት ከሚያጠፋ፤ አካል፤ ሐብት-ንብረት ከሚያወድም ቀዉስ ተዘፍቃለች። የጠናዉ የመሐሉ ወይም የኦሮሚያዉ ነዉ።https://p.dw.com/p/1HThuማስታወቂያ