1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ከኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡት ሶማሊያውያን

ረቡዕ፣ ሰኔ 12 2011

ከኤርትራ በዛላአንበሳ በኩል ወደ ኢትዮጵያ በርከት ያሉ ሶማሊያውን ተሰዳጆች እየገቡ መሆኑ ተገለጸ። ሶማሊያውያኑ ላለፉት 20 ዓመታት ኤርትራ ውስጥ በጥገኝነት ይኖሩ እንደነበር ይናገራሉ።

https://p.dw.com/p/3KjHU
Äthiopien | Mehr als 200 Somalis sind in Zalanbessa von Tigray gestrandet, nachdem sie gezwungen wurden, Eritrea zu verlassen
ምስል DW/M. Haileselassie

ለዓመታት ኤርትራ በስደተኝነት የቆዩ ናቸው

ሀገራቸው ውስጥ ባለው ግጭት ምክንያት ወደ ኤርትራ ተሰደው በመጠለያ ይኖሩ ከነበሩት አብዛኞቹ ወደአውሮጳ እና ወደተለያዩ ሃገራት ቢሄዱም ቀሪዎቹ እዚያው ቢቆዩም በቅርቡ ግን ከዚያ እንዲወጡ ትዕዛዝ እንደደረሳቸው ለዶይቼ ቬለ DW ገልጸዋል። ከመቀሌ ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ

ሸዋዬ ለገሠ

ተስፋለም ወልደየስ