ፖለቲካየመጋቢት 18 ፤ 2010 ዓ,ም የዜና መጽሔትTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoፖለቲካ አዜብ ታደሰ 19 መጋቢት 2010ረቡዕ፣ መጋቢት 19 2010https://p.dw.com/p/2v5jSማስታወቂያለዋልድባ መነኮሳቱ ተለዋጭ ቀጠሮ መሰጠቱ፣ በኦሮሚያ በርካቶች እየታሰሩ ነው መባሉ በሸካ ደን ላይ የደረሰዉ የእሳት ቃጠሎ ጉዳት የሰማያዊ ፓርቲ ምክር ቤት ማብራርያ እንዲሁም ምዕራባዉያን ከ 100 በላይ የሩስያ ዲፕሎማቶችን ማባረራቸዉ መጽሔት በሰፊዉ ትንታኔ የሚሰጥባቸዉ ርዕሰ ጉዳዮች ናቸዉ።