1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሱዳን ቀውስ እና የአውሮጳ ሕብረት

ሐሙስ፣ ሰኔ 6 2011

በሱዳን ለሦስት አስርት ዓመታት ሥልጣን ላይ የቆዩት ኦማር አልበሽር በሕዝብ ተቃውሞ ከመንበራቸው ከተወገዱ ቢሰነብትም በቀጣዩ የሱዳን መንግሥት እና የሀገሪቱ ዕጣ ፈንታ ላይ ግን እስካሁን መግባባት አልተቻለም።

https://p.dw.com/p/3KNfB
Sudann Khartum Soldaten Protest
ምስል Reuters

የአውሮጳ ዝምታ ማነጋገሩ

የተመድ ወታደራዊው ምክር ቤት በተቃዋሚዎቹ ላይ የወሰደው የኃይል ርምጃ እንዲጣራ ሲጠይቅ፤ የአፍሪቃ ሕብረት ይህንኑ ለመመርመር ዛሬ አንዱ ልዑክ ወደ ኻርቱም  ልኳል። ከኢትዮጵያ ቀጥሎም ዩናይትድ ስቴትስ ሁለቱን ወገኖች የማግባባት የዲፕሎማሲ ጥረት ጀምራለች። በዚህ መካከል ከአውሮጳ ሕብረት በኩል ሱዳንን አስመልክቶ ብዙም አልተሰማም። ለምን? የብራስልሱ ዘጋቢያችን ገበያው ንጉሤ የሕብረቱን ቃል አቀባይ በማነጋገር ተከታዩን ልኮልናል።

ገበያው ንጉሤ

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ