ኤኮኖሚየበርሊኑ የቡድን 20 ጀርመን የንግድ ጉባዔ20 ጥቅምት 2011ማክሰኞ፣ ጥቅምት 20 2011 የጀርመን ንግድ እና ከአፍሪቃ ጋር የተሰኘዉ ጉባዔ የቡድን 20 አባላት ኩባንያዎች አፍሪቃ ዉስጥ ወረታቸዉን ሥራ ላይ ማዋላቸዉን እንዲያጠናክሩ ጠየቀ። መንግሥታትም ለባለ ሃብቶች ሥራ የሚጠቅም እና የሚያበረታታ ሕግ እንዲቀርፁ አሳሰበ። https://p.dw.com/p/37Oziምስል Reuters/A. Schmidtማስታወቂያየአፍሪቃ እና የቡድን 20 የጀርመን የንግድ ጉባዔTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audioዛሬ ጀርመን በርሊን ዉስጥ በመከረዉ ጉባኤ ላይ የጀርመንዋ መራሂተ መንግሥት ወ/ሮ አንጌላ ሜርክል የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ የሌሎች የአስር አፍሪቃ ሃገራት መሪዎች እና የተለያዩ የጀርመን ሃገር ኩባንያ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። ነጋሽ መሀመድ አዜብ ታደሰ