የብሔ/ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ፣ ወ/ት ብርቱካን ሚዴቅሳ
ሐሙስ፣ ኅዳር 13 2011ማስታወቂያ
በምክር ቤቱ በተካሄደው ስነ ስርዓት ወይዘሪት ብርቱካን ሚዴቅሳ በአራት ተቃዉሞ፣ በሦስት ተአቅቦ እና በአብላጫ የድጋፍ ድምፅ በማግኘት ሹመታቸው ጸድቆላቸው ቃለ መሀላም ፈጽመዋል። ምክር ቤቱ የወይዘሪት ብርቱካን የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢነትን ሹመት ማጽደቁ በህዝብ ዘንድ አዎንታዊ አስተያየት አግኝቷል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ
ማንተጋፍቶት ስለሺ