የተቃዋሚ ፓርቲዎች ወደ አንድ መምጣት
ማክሰኞ፣ ሐምሌ 24 2010ማስታወቂያ
መግለጫ የሰጡት ፓርቲዎች የኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት« መኢአድ » የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ «ኢራፓ » ኢትዮጵያ ዴሞክራስያዊ ፓርቲ «ኢዴፓ» የኦሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ኅብረት «ኢሕዴኅ»ን እና ሰማያዊ ፓርቲ ናቸዉ። ፓርቲዎጡ በሰጡት መግለጫ ከተቃዋሚ ፓርቲ ብዛት ይልቅ በተወሰነ የፖለቲካ ፍልስፍና ዉስጥ አንድ እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል። ከዚህ ሌላ መንግሥት የሕዳሲ ግድብ ዋና ተጠሪ የኢንጂኔር ስመኘዉ በቀለ አሟሟት በአስቸኳይ አጣርቶ ይፋ እንዲያደርግም አሳስበዋል። በጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የነበረዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዘገባዉን ልኮልናል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ሸዋዬ ለገሠ