1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ቀን በአምስተርዳም

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 8 2011

ከ40 በላይ ድርጅቶች የተሳተፉበት፤ ይህ ዝግጅት ከ 12 እንስከ 13 ሺህ  እድምተኞችን ያሳተፈ መሆኑን የሚናገሩት የዝግጅቱ አስተባባሪ፤ዓላማዉ የአፍሪቃን ትክክለኛ ገጽታ ማስገንዘብ እና የአዉሮጳ መንግሥታት የልማት ፖሊሲዎችም ሕዝቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ እንዲሆኑ ለማግባባት ነዉ ብለዋል።

https://p.dw.com/p/3GtN9
Symbolbild Libyen Algerien Ägypten Maghreb Nordafrika
ምስል Fotolia/Elenathewise

ባለፈዉ  ቅዳሜ  አምስተርዳም-ኔዘርላንድስ ዉስጥ የተከበረዉ የአፍሪቃ ቀን በአፍሪቃ የፖለቲካ፣ማኅበራዊ እና የአየር ንብረት ለዉጦች ላይ ተወያይቶአል። ከ 40 በላይ ድርጅቶች የተሳተፉበት፤ ይህ ዝግጅት ከ 12 እንስከ 13 ሺህ  እድምተኞችን ያሳተፈ መሆኑን የሚናገሩት የዝግጅቱ አስተባባሪ፤ዓላማዉ የአፍሪቃን ትክክለኛ ገጽታ ማስገንዘብ እና የአዉሮጳ መንግሥታት የልማት ፖሊሲዎችም ሕዝቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ እንዲሆኑ ለማግባባት ነዉ ብለዋል። በእለቱ ከነበሩት ዝግጅቶች አንዱ የኢትዮጵያን ሽግግር መረዳት በሚል የቀረበዉ የፓናል ዉይይት ነበር። 


ገበያዉ ንጉሴ 

ነጋሽ መሐመድ

ማንተጋፍቶት ስለሺ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ