ባህልየኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ቀዉስTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoባህልNegash Mohammed1 መስከረም 2009እሑድ፣ መስከረም 1 2009ኢትዮጵያ ዉስጥ በተለይ በኦሮሚያ እና በአማራ መስተዳድሮች የተቀጣጠለዉ ተቃዉሞ፤ የአደባባይ ሠልፍ፤ አድማና አመፅ ከጊዜ ወደጊዜ እየሰፋ፤ እየከረረ እና እየተጠናከረ ነዉ።የኢትዮጵያ መንግሥት የወሰዳቸዉ የሐይል ርምጃዎች የሰላማዊ ሰዎችን ሕይወት፤ አካል፤ ሐብትና ንብረት ከማጥፋት በስተቀር የሕዝቡን ጥያቄዎች አልመለሱም።https://p.dw.com/p/1JzXOማስታወቂያ