1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ቀዉስ

Negash Mohammedእሑድ፣ መስከረም 1 2009

ኢትዮጵያ ዉስጥ በተለይ በኦሮሚያ እና በአማራ መስተዳድሮች የተቀጣጠለዉ ተቃዉሞ፤ የአደባባይ ሠልፍ፤ አድማና አመፅ ከጊዜ ወደጊዜ እየሰፋ፤ እየከረረ እና እየተጠናከረ ነዉ።የኢትዮጵያ መንግሥት የወሰዳቸዉ የሐይል ርምጃዎች የሰላማዊ ሰዎችን ሕይወት፤ አካል፤ ሐብትና ንብረት ከማጥፋት በስተቀር የሕዝቡን ጥያቄዎች አልመለሱም።

https://p.dw.com/p/1JzXO