የዓለም ዜናTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 videoEshete Bekele22 ሚያዝያ 2008ቅዳሜ፣ ሚያዝያ 22 2008ከታገቱ የኢትዮጵያ ህጻናት 32 ተለቀቁ፤ናይሮቢ ህንጻ ተደርምሶ 10 ሰዎች ገደለ፤ሞቅዲሹ መስጂድ ተደርምሶ 15 ሰዎች ሞቱ ፤ኬንያ የዝሆን ጥርስ አቃጠለች፤የሱዳን የጦር አውሮፕላን ተከሰከሰ፤ሽቱትጋርት በቀኝ አክራሪዎች ጉባዔ በመቶዎች የሚቆጠሩ ተቃዋሚዎች ታሰሩhttps://p.dw.com/p/1IfqHማስታወቂያ