1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰኔ 13 ቀን 2011 የዜና መፅሔት

Tesfalem Waldyes Eragoሐሙስ፣ ሰኔ 13 2011

በዕለቱ የዜና መፅሄት ትላንት ግጭት ያስተናገደችው ድሬዳዋ በውጥረት ውስጥ ስለማዋሏ፣ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ተፈናቃዮች ሰላማዊ ሰልፍ፣ ወደ ቀያቸው የተመለሱ የጉጂ ተፈናቃዮች አቤቱታ፣ የአዲስ አበባው የሞተር ሳይክል እገዳ ላይ ተቃውሞ ስለመቅረቡ እንደዚሁም በኢንተርኔት አገልግሎት ላይ የቀረበ ስሞታ የሚሉ ርዕሶችን እንመለከታለን። በዓለም የስደተኞች ቁጥር ማሻቀብ እና በፈረንሳይ የስደተኞች የምግብ ዝግጅት ፌስቲቫልን የተመለከቱ ዘገቦችም አሉን።

https://p.dw.com/p/3KnR3