1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዩናይትድ ስቴትና የአዉሮጳ ሕብረት መግለጫ

ማክሰኞ፣ ሰኔ 18 2011

ኢትዮጵያ ዉስጥ የተጀመረዉ የፖለቲካ ለዉጥ እንዲቀጥል ዩናይትድ ስቴትስና የአዉሮጳ ሕብረት የሚሰጡትን ድጋፍ እንደሚቀጥሉ አስታወቁ።

https://p.dw.com/p/3L4lq
Belgien Europäische Kommission in Brüssel
ምስል picture-alliance/dpa/D. Kalker

በባለሥጣናት ግድያ ሀዘናቸውን ገልጸዋል

 በአዲስ አበባ የዩናያትድ ስቴትስና የአዉሮጳ ሕብረት ኤምባሲዎች በየፊናቸዉ እንዳስታወቁት የኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት «መፈንቅለ መንግሥት» ባሉት ሴራ ከፍተኛ ባለስልጣናት በመገደላቸዉ ሐዘናቸዉን ገልጠዋል። መግለጫቸዉ እንደሚለዉ በግድያዉ ሰበብ ኢትዮጵያ የጀመረችዉ የፖለቲካ ለዉጥ አይደናቀፍም ብለዉ ያምናሉ። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝር ዘገባ አለዉ።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ