1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ውዝግቦችየመካከለኛው ምሥራቅ

ጋዛ ውስጥ እርዳታ ጠባቂዎች ላይ የደረሰው ጉዳት

ዓርብ፣ የካቲት 22 2016

ከመቶ በላይ ፍልስጤማውያን በጋዛ ከተማ ሰብአዊ እርዳታ በመጠባበቅ ላይ እንዳሉ ትናንት ሐሙስ ተገድለዋል። ሃማስ የሚያስተዳድረው የጋዛ ከተማ ጤና ሚኒስቴር ለሰዎቹ ሞት የእስራኤልን የመከላከያ ኃይል ተጠያቂ አድርጓል። የእስራኤል ጦር ኃይል በበኩሉ አብዛኛው ጉዳት የደረሰው እርዳታ ወደ ጫኑት ተሽከርካሪዎች በተደረገው ሩጫና ግፊያ በተፈጠረ መረጋገጥ እንደሆነ ይገልጻል። ሆኖም ግን ስጋት እንደፈጠሩ በማመን የጦር ኃይሉ ሰዎቹ ላይ ተኩሷል።

https://p.dw.com/p/4d4ik
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ከዚሕ ዝግጅት ተጨማሪ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ስለዚሕ ዝግጅት

ስለዚሕ ዝግጅት

የዶይቸ ቬለ አማርኛ ክፍል ቪዲዮዎቻችን እዚህ ይገኛሉ

በአማርኛው ክፍል የተሰናዱ ቪዲዮዎችን እዚህ ማግኘት ይቻላል። ቪዲዮዎቹ ከዋናው ስቱዲዮ ከቦን ከተማ የተቀናበሩ እና ኢትዮጵያ በሚገኙ የዶይቸ ቬለ የአማርኛው ክፍል ወኪሎች የተዘጋጁ ናቸው።