የኢትዮጵያ ጎረቤት ሃገራትም ችግር የሆነው የአነስተኛ ህገ ወጥ የጦር መሣሪያዎች ዝውውር በኢትዮጵያ አሳሳቢነት በይፋ ሲነገር የአሁኑ የመጀመሪያው መሆኑ ተነግሯል ።
የአነስተኛ ሕገ-ወጥ የጦር መሳርያ ዝዉዉር አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱን የኢትዮጵያ ፊደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ሰሞኑን ለሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት ባቀረበው ዘገባ አስታውቋል። የኢትዮጵያ ጎረቤት ሃገራትም ችግር የሆነው የአነስተኛ ህገ ወጥ የጦር መሣሪያዎች ዝውውር በኢትዮጵያ አሳሳቢነት በይፋ ሲነገር የአሁኑ የመጀመሪያው መሆኑ ተነግሯል ። ስለዚሁ ዘገባ የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ የፊደራል መሥርያ ቤቱ ሚኒስትር ዴታን አቶ ሙሉጌታ ዉለታዉን እና በአፍሪቃ ኅብረት የመከላከያና የፀጥታ መምርያ ኃላፊ ዶር ታሪክ ሸሪፍ አነጋግሮዋል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ